እማሆይ ትሬዛ
እማሆይ ትሬዛ (1910-1997 እ.ኤ.አ) የሮማ ካቶሊክ መነኩሴ የነበሩ ሲሆን ድሆችን እና የተገፉ ሰዎችን በመላው አለም ለመርዳት ጊዜያቸውን የሰጡ ነበሩ። በርካታ ዓመታትን በካልካታ ህንድ ውስጥ የሚሽነሪ የረድኤት ድርጅት በማቋቋም እርዳታ የሚያስፈልጓቸውን ሰዎች በመርዳት ጊዜያቸውን አሳልፈዋል። በ1979 እ.ኤ.አ እማሆይ ትሬዛ የሰላም ኖቬል ተሸላሚ ሆነዋል። እንዲሁም የበጎ አድራጎት አርአያ ለመሆን በቅተዋል። በ2016 እ.ኤ.አ እማሆይ ትሬዛ በሮማ ካቶሊክ ቤተክርስቲያን […]










